Luke 22:43
TSK
ከሰማይም መጥቶ የሚያበረታ መልአክ ታየው።
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
ከሰማይም መጥቶ የሚያበረታ መልአክ ታየው።
ይሁዳና ሲላስም ደግሞ ነቢያት ነበሩና ወንድሞችን በብዙ ቃል መክረው አጸኑአቸው።
በእስያም ቃሉን እንዳይናገሩ መንፈስ ቅዱስ ስለ ከለከላቸው በፍርግያና በገላትያ አገር አለፉ፤
¶ ለቅዱሳንም ገንዘብን ስለ ማዋጣት፥ ለገላትያ አብያተ ክርስቲያናት እንደ ደነገግሁት እናንተ ደግሞ እንዲሁ አድርጉ።
በሥጋዬም ፈተና የሆነባችሁን ነገር አልናቃችሁትምና አልተጸየፋችሁትም ነገር ግን እንደ እግዚአብሔር መልአክ አዎን እንደ ክርስቶስ ኢየሱስ ተቀበላችሁኝ።
ስለዚህ እርስ በርሳችሁ በዚህ ቃል ተጽናኑ።
ስለዚህ የላሉትን እጆች የሰለሉትንም ጉልበቶች አቅኑ፤