TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
የአብርሃም ዘር መሆናችሁንስ አውቃለሁ ነገር ግን ቃሌ በእናንተ አይኖርምና ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ።
ስለዚህ ሊወግሩት ድንጋይ አነሡ፤ ኢየሱስ ግን ተሰወራቸው ከመቅደስም ወጥቶ በመካከላቸው አልፎ ሄደ።
በታላቅ ድምፅም እየጮኹ ጆሮአቸውን ደፈኑ፥ በአንድ ልብ ሆነውም ወደ እርሱ ሮጡ፥
እባኮትን ወደ ኢሜይል የተላከውን 6-ዳግም ኮድ ይገቡ።
ከኢንቦክስዎ ያለውን አዲስ ኮድ ይጠቀሙ።