Acts 20:33
TSK
ከማንም ብር ወይም ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም፤
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
ከማንም ብር ወይም ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም፤
የእግዚአብሔርን ቃል ቀላቅለው እንደሚሸቃቅጡት እንደ ብዙዎቹ አይደለንምና፤ በቅንነት ግን ከእግዚአብሔር እንደ ተላክን በእግዚአብሔር ፊት በክርስቶስ ሆነን እንናገራለን።
ትእዛዝ እንደምሰጥ አልልም፥ ነገር ግን በሌሎች ትጋት በኩል የፍቅራችሁን እውነተኛነት ደግሞ ልመረምር እላለሁ፤