TSK

TSK · 2 Timothy 2:13

Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.

ወደ ምንባብ ተመለስ

ሰማይና ምድር ያልፋሉ፥ ቃሌ ግን አያልፍም።

ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል የተሻረ አይደለም። እነዚህ ከእስራኤል የሚወለዱ ሁሉ እስራኤል አይደሉምና፤ የአብርሃምም ዘር ስለሆኑ ሁላቸው ልጆች አይደሉም፥

የሚጠራችሁ የታመነ ነው፥ እርሱም ደግሞ ያደርገዋል።