Matthew 11:3
TSK
የሚመጣው አንተ ነህን? ወይስ ሌላ እንጠብቅ? አለው።
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
የሚመጣው አንተ ነህን? ወይስ ሌላ እንጠብቅ? አለው።
ክርስቶስ አንተ ነህን? ንገረን አሉት። እርሱ ግን እንዲህ አላቸው። ብነግራችሁ አታምኑም፤
እንግዲህ። አንተ ማን ነህ? አሉት። ኢየሱስም። ከመጀመሪያ ለእናንተ የተናገርሁት ነኝ።
ወላጆቹ አይሁድን ስለ ፈሩ ይህን አሉ፤ እርሱ ክርስቶስ ነው ብሎ የሚመሰክር ቢኖር ከምኵራብ እንዲያወጡት አይሁድ ከዚህ በፊት ተስማምተው ነበርና።
እንግዲህ እንዲህ ያለ ተስፋ ካለን እጅግ ገልጠን እንናገራለን፥