Matthew 11:3
TSK
የሚመጣው አንተ ነህን? ወይስ ሌላ እንጠብቅ? አለው።
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
የሚመጣው አንተ ነህን? ወይስ ሌላ እንጠብቅ? አለው።
ይህም ለምስክርነት ይሆንላችኋል።
እናንተ ከታች ናችሁ፥ እኔ ከላይ ነኝ፤ እናንተ ከዚህ ዓለም ናችሁ፥ እኔ ከዚህ ዓለም አይደለሁም።
ከሆነም በኋላ ታምኑ ዘንድ አሁን አስቀድሞ ሳይሆን። ነግሬአችኋለሁ።
ባየሁትም ጊዜ እንደ ሞተ ሰው ሆኜ ከእግሩ በታች ወደቅሁ። ቀኝ እጁንም ጫነብኝ እንዲህም አለኝ። አትፍራ፤ ፊተኛውና መጨረሻው ሕያውም እኔ ነኝ፥