TSK

TSK · John 9:14

Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.

ወደ ምንባብ ተመለስ
Mark 2:23 TSK

በሰንበትም በእርሻ መካከል ሲያልፍ ደቀ መዛሙርቱ እየሄዱ እሸት ይቀጥፉ ጀመር።

በሰንበትም በአንድ ምኵራብ ያስተምር ነበር።

John 5:9 TSK

ወዲያውም ሰውዬው ዳነ አልጋውንም ተሸክሞ ሄደ።

John 7:21 TSK

ኢየሱስ መለሰ አላቸውም። አንድ ሥራ አደረግሁ ሁላችሁም ታደንቃላችሁ።