Mark 2:23
TSK
በሰንበትም በእርሻ መካከል ሲያልፍ ደቀ መዛሙርቱ እየሄዱ እሸት ይቀጥፉ ጀመር።
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
በሰንበትም በእርሻ መካከል ሲያልፍ ደቀ መዛሙርቱ እየሄዱ እሸት ይቀጥፉ ጀመር።
በሰንበትም በአንድ ምኵራብ ያስተምር ነበር።
ወዲያውም ሰውዬው ዳነ አልጋውንም ተሸክሞ ሄደ።
ኢየሱስ መለሰ አላቸውም። አንድ ሥራ አደረግሁ ሁላችሁም ታደንቃላችሁ።