TSK

TSK · Luke 10:40

Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.

ወደ ምንባብ ተመለስ

በመሸም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ እርሱ ቀርበው። ቦታው ምድረ በዳ ነው አሁንም ሰዓቱ አልፎአል፤ ወደ መንደሮች ሄደው ለራሳቸው ምግብ እንዲገዙ ሕዝቡን አሰናብት አሉት።

Mark 3:21 TSK

ዘመዶቹም ሰምተው። አበደ ብለዋልና ሊይዙት ወጡ።

እናንተም የምትበሉትን የምትጠጡትንም አትፈልጉ፥ አታወላውሉም፤