Matthew 27:34
TSK
በሐሞት የተደባለቀ የወይን ጠጅ ሊጠጣ አቀረቡለት፤ ቀምሶም ሊጠጣው አልወደደም።
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
በሐሞት የተደባለቀ የወይን ጠጅ ሊጠጣ አቀረቡለት፤ ቀምሶም ሊጠጣው አልወደደም።
ራሱንም በመቃ መቱት ተፉበትም፥ ተንበርክከውም ሰገዱለት።
ሄሮድስም ከሠራዊቱ ጋር ናቀው ዘበተበትም፥ የጌጥ ልብስም አልብሶ ወደ ጲላጦስ መልሶ ሰደደው።