Matthew 9:26
TSK
ያም ዝና ወደዚያ አገር ሁሉ ወጣ።
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
ያም ዝና ወደዚያ አገር ሁሉ ወጣ።
ዝናውም ወዲያው በየስፍራው ወደ ገሊላ ዙሪያ ሁሉ ወጣ።
ቀርቦም ቃሬዛውን ነካ፥ የተሸከሙትም ቆሙ፤ አለውም። አንተ ጐበዝ፥ እልሃለሁ፥ ተነሣ።