Matthew 13:18
TSK
እንግዲህ እናንተ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ።
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
እንግዲህ እናንተ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ።
ጴጥሮስም መልሶ። ምሳሌውን ተርጕምልን አለው።
ለብቻቸውም ሲሆኑ ነገሩን ሁሉ ለገዛ ደቀ መዛሙርቱ ይፈታላቸው ነበር።
ከእንግዲህ ወዲህ ባሮች አልላችሁም፤ ባርያ ጌታው የሚያደርገውን አያውቅምና፤ ወዳጆች ግን ብያችኋለሁ፥ ከአባቴ የሰማሁትን ሁሉ ለእናንተ አስታውቄአችኋለሁና።