TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
ወደ እርሱም አመጡት። እርሱንም ባየ ጊዜ ያ መንፈስ ወዲያው አንፈራገጠው፤ ወደ ምድርም ወድቆ አረፋ እየደፈቀ ተንፈራፈረ።
የሞተውም ቀና ብሎ ተቀመጠ ሊናገርም ጀመረ፥ ለእናቱም ሰጣት።
እጁንም ለእርስዋ ሰጥቶ አስነሣት፤ ቅዱሳንንና መበለቶችንም ጠራ ሕያውም ሆና በፊታቸው አቆማት።
እባኮትን ወደ ኢሜይል የተላከውን 6-ዳግም ኮድ ይገቡ።
ከኢንቦክስዎ ያለውን አዲስ ኮድ ይጠቀሙ።