Matthew 20:29
TSK
ከኢያሪኮም ሲወጡ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
ከኢያሪኮም ሲወጡ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።
ድሀውም ሞተ፥ መላእክትም ወደ አብርሃም እቅፍ ወሰዱት፤ ባለ ጠጋው ደግሞ ሞተና ተቀበረ።
ጐረቤቶቹም ቀድሞም ሲለምን አይተውት የነበሩ። ይህ ተቀምጦ ይለምን የነበረ አይደለምን? አሉ።