Matthew 23:1
TSK
¶ በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ለሕዝቡና ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ ብሎ ነገራቸው።
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
¶ በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ለሕዝቡና ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ ብሎ ነገራቸው።
እናንተ ፈሪሳውያን፥ በምኵራብ የከበሬታ ወንበር በገበያም ሰላምታ ስለምትወዱ፥ ወዮላችሁ።
ሕዝቡም ሁሉ ሲሰሙ ደቀ መዛሙርቱን።