Matthew 27:12
TSK
የካህናት አለቆችም ሽማግሎችም ሲከሱት ምንም አልመለሰም።
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
የካህናት አለቆችም ሽማግሎችም ሲከሱት ምንም አልመለሰም።
ኢየሱስም ከዚያ በኋላ ጲላጦስ እስኪደነቅ ድረስ ምንም አልመለሰም።
ስለዚህ ጲላጦስ ወደ ውጭ ወደ እነርሱ ወጥቶ። ይህን ሰው ስለ ምን ትከሱታላችሁ አላቸው።
ከዚህ በኋላ ጲላጦስ ሊፈታው ፈለገ፤ ነገር ግን አይሁድ። ይህንስ ብትፈታው የቄሣር ወዳጅ አይደለህም፤ ራሱን ንጉሥ የሚያደርግ ሁሉ የቄሣር ተቃዋሚ ነው እያሉ ጮኹ።