All books in መጽሐፍ ቅዱስ

Mark 6

መጽሐፍ ቅዱስ · verse 2

16 ምዕራፎች

መጽሐፍ ቅዱስ / Mark / ምዕራፍ 6

መጽሐፍ ቅዱስ · verse 2

ሰንበትም በሆነ ጊዜ በምኵራብ ያስተምር ጀመር፤ ብዙዎችም ሰምተው ተገረሙና። እነዚህን ነገሮች ይህ ከወዴት አገኛቸው? ለዚህ የተሰጠችው ጥበብ ምንድር ናት? በእጁም የሚደረጉ እንደነዚህ ያሉ ተአምራት ምንድር ናቸው?