Matthew 26:70
TSK
እርሱ ግን። የምትዪውን አላውቀውም ብሎ በሁሉ ፊት ካደ።
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
እርሱ ግን። የምትዪውን አላውቀውም ብሎ በሁሉ ፊት ካደ።
ኢየሱስም። እውነት እልሃለሁ፥ ዛሬ በዚች ሌሊት ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ አለው።
በእኔና በቃሌ የሚያፍር ሁሉ፥ የሰው ልጅ በክብሩ በአባቱና በቅዱሳን መላእክቱ ክብርም ሲመጣ በእርሱ ያፍርበታል።
እርሱ ግን። አንቺ ሴት፥ አላውቀውም ብሎ ካደ።
¶ ነገር ግን ሐሰተኞች ነቢያት ደግሞ በሕዝቡ መካከል ነበሩ እንዲሁም በመካከላችሁ ደግሞ ሐሰተኞች አስተማሪዎች ይሆናሉ፤ እነርሱም የዋጃቸውን ጌታ እንኳ ክደው የሚፈጥንን ጥፋት በራሳቸው ላይ እየሳቡ የሚያጠፋ ኑፋቄን አሹልከው ያገባሉ፤