TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
ዮሐንስም መልሶ። አቤቱ፥ አንድ ሰው በስምህ አጋንንትን ሲያወጣ አየነው፥ ከእኛ ጋርም ስለማይከተል ከለከልነው አለው።
እንደዚህ ላለ ሰው ይህ ከእናንተ የምትበዙት የቀጣችሁት ቅጣት ይበቃዋልና እንደዚህ ያለው ከልክ በሚበዛ ኀዘን እንዳይዋጥ፥
አንዳንዶች ተከራካሪዎችንም ውቀሱ፥ አንዳንዶችንም ከእሳት ነጥቃችሁ አድኑ፥
እባኮትን ወደ ኢሜይል የተላከውን 6-ዳግም ኮድ ይገቡ።
ከኢንቦክስዎ ያለውን አዲስ ኮድ ይጠቀሙ።