Mark 15:25
TSK
በሰቀሉትም ጊዜ ሦስት ሰዓት ነበረ።
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
በሰቀሉትም ጊዜ ሦስት ሰዓት ነበረ።
ስድስት ሰዓትም ያህል ነበረ፥ ጨለማም እስከ ዘጠኝ ሰዓት በምድር ሁሉ ላይ ሆነ፥ ፀሐይም ጨለመ፥
የጥልቁንም ጕድጓድ ከፈተው፤ ጢስም ከታላቅ እቶን እንደሚወጣ ጢስ ሆኖ ከጕድጓዱ ወጣ ፀሐይና አየርም በጕድጓዱ ጢስ ጨለሙ።