Luke 12:34
TSK
መዝገባችሁ ባለበት ልባችሁ ደግሞ በዚያ ይሆናልና።
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
መዝገባችሁ ባለበት ልባችሁ ደግሞ በዚያ ይሆናልና።
በሥጋ ሳለን በሕግ የሚሆን የኃጢአት መሻት ለሞት ፍሬ ሊያፈራ በብልቶቻችን ይሠራ ነበርና፤
¶ እንግዲህ ከክርስቶስ ጋር ከተነሣችሁ፥ ክርስቶስ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀምጦ ባለበት በላይ ያለውን እሹ።
እኔ ጳውሎስ። እኔ እመልሰዋለሁ ብዬ በእጄ እጽፋለሁ፤ ከዚህም በላይ ለእኔ የራስህ ደግሞ ብድር እንዳለብህ አልልህም።