Matthew 6:11
TSK
የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤
የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤
በእኔ ሳላችሁ ሰላም እንዲሆንላችሁ ይህን ተናግሬአችኋለሁ። በዓለም ሳላችሁ መከራ አለባችሁ፤ ነገር ግን አይዞአችሁ፤ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ።
በዚህ መከራ ማንም እንዳይናውጥ፥ ለዚህ እንደ ተመረጥን ራሳችሁ ታውቃላችሁና።