TSK

TSK · Acts 4:22

Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.

Back to passage

እነሆም፥ ከአሥራ ስምንት ዓመት ጀምሮ የድካም መንፈስ ያደረባት ሴት ነበረች፥ እርስዋም ጐባጣ ነበረች ቀንታም ልትቆም ከቶ አልተቻላትም።

John 9:1 TSK

¶ ሲያልፍም ከመወለዱ ጀምሮ ዕውር የሆነውን ሰው አየ።

Acts 9:33 TSK

በዚያም ከስምንት ዓመት ጀምሮ በአልጋ ላይ ተኝቶ የነበረውን ኤንያ የሚሉትን አንድ ሰው አገኘ፤ እርሱም ሽባ ነበረ።