TSK

TSK · John 1:26

Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.

Back to passage
Mark 1:8 TSK

እኔ በውኃ አጠመቅኋችሁ እርሱ ግን በመንፈስ ቅዱስ ያጠምቃችኋል እያለ ይሰብክ ነበር።

John 1:10 TSK

በዓለም ነበረ፥ ዓለሙም በእርሱ ሆነ፥ ዓለሙም አላወቀውም።

John 16:3 TSK

ይህንም የሚያደርጉባችሁ አብንና እኔን ስላላወቁ ነው።

ጻድቅ አባት ሆይ፥ ዓለም አላወቀህም፥ እኔ ግን አወቅሁህ እነዚህም አንተ እንደ ላክኸኝ አወቁ፤

ዮሐንስ በውኃ አጠመቀ እናንተ ግን በመንፈስ ቅዱስ ትጠመቃላችሁ ያለውም የጌታ ቃል ትዝ አለኝ።