TSK

TSK · John 2:21

Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.

Back to passage
John 1:14 TSK

ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ፥ አንድ ልጅም ከአባቱ ዘንድ እንዳለው ክብር የሆነው ክብሩን አየን።

በሐዋርያትና በነቢያት መሠረት ላይ ታንጻችኋል፥ የማዕዘኑም ራስ ድንጋይ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤

በእርሱ የመለኮት ሙላት ሁሉ በሰውነት ተገልጦ ይኖራልና።