TSK

TSK · John 6:21

Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.

Back to passage

ወደ ታንኳይቱም በወጡ ጊዜ ነፋሱ ተወ።

እነሆ በደጅ ቆሜ አንኳኳለሁ፤ ማንም ድምፄን ቢሰማ ደጁንም ቢከፍትልኝ፥ ወደ እርሱ እገባለሁ ከእርሱም ጋር እራት እበላለሁ እርሱም ከእኔ ጋር ይበላል።