TSK

TSK · Luke 4:2

Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.

Back to passage

አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ።

John 4:6 TSK

በዚያም የያዕቆብ ጕድጓድ ነበረ። ኢየሱስም መንገድ ከመሄድ ደክሞ በጕድጓድ አጠገብ እንዲህ ተቀመጠ፤ ጊዜውም ስድስት ሰዓት ያህል ነበረ።

ከኃጢአት በቀር በነገር ሁሉ እንደ እኛ የተፈተነ ነው እንጂ፥ በድካማችን ሊራራልን የማይችል ሊቀ ካህናት የለንም።