TSK

TSK · Mark 13:23

Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.

Back to passage
Mark 13:5 TSK

ኢየሱስም መልሶ እንዲህ ይላቸው ጀመር። ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ።

ጊዜው መቼ እንዲሆን አታውቁምና ተጠንቀቁ፤ ትጉ፤ ጸልዩም።

ነገር ግን ልባችሁ በመጠጥ ብዛትና በስካር ስለ ትዳርም በማሰብ እንዳይከብድ፥ ያ ቀንም በድንገት እንዳይመጣባችሁ ለራሳችሁ ተጠንቀቁ፤

John 16:1 TSK

¶ እንዳትሰናከሉ ይህን ተናግሬአችኋለሁ።