TSK

TSK · Mark 14:65

Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.

Back to passage

በዚያን ጊዜ በፊቱ ተፉበት፤ ጐሰሙትም፥ ሌሎችም በጥፊ መትተው። ክርስቶስ ሆይ፥ በጥፊ የመታህ ማን ነው?

ራሱንም በመቃ መቱት ተፉበትም፥ ተንበርክከውም ሰገዱለት።

ይህንም ሲል በዚያ ቆሞ የነበረው ከሎሌዎች አንዱ። ለሊቀ ካህናቱ እንዲህ ትመልሳለህን? ብሎ ኢየሱስን በጥፊ መታው።

Acts 23:2 TSK

ሊቀ ካህናቱም ሐናንያ አፉን ይመቱት ዘንድ በአጠገቡ ቆመው የነበሩትን አዘዘ።