TSK

TSK · Matthew 7:28

Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.

Back to passage

ኢየሱስም እነዚህም ምሳሌዎች ከጨረሰ በኋላ ከዚያ ሄደ።

Mark 1:22 TSK

እንደ ባለ ሥልጣን ያስተምራቸው ነበር እንጂ እንደ ጻፎች አይደለምና በትምህርቱ ተገረሙ።

የካህናት አለቆችም ጻፎችም ሰምተው፥ ሕዝቡ ሁሉ በትምህርቱ ይገረሙ ስለ ነበር ይፈሩት ነበርና እንዴት አድርገው እንዲያጠፉት ፈለጉ።

Luke 4:32 TSK

ቃሉ በሥልጣን ነበርና በትምህርቱ ተገረሙ።

John 7:15 TSK

አይሁድም። ይህ ሰው ሳይማር መጻሕፍትን እንዴት ያውቃል? ብለው ይደነቁ ነበር።