TSK

TSK · 1 John 2:14

Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.

ወደ ምንባብ ተመለስ
John 8:31 TSK

ኢየሱስም ያመኑትን አይሁድ። እናንተ በቃሌ ብትኖሩ በእውነት ደቀ መዛሙርቴ ናችሁ፤

በቀረውስ በጌታና በኃይሉ ችሎት የበረታችሁ ሁኑ።

¶ እንግዲህ፥ ልጄ ሆይ፥ አንተ በክርስቶስ ኢየሱስ ባለው ጸጋ በርታ።

ኃጢአትን አላደረግንም ብንል ሐሰተኛ እናደርገዋለን ቃሉም በእኛ ውስጥ የለም።

ታግሠህማል፥ ስለ ስሜም ብለህ ጸንተህ አልደከምህም።