Matthew 5:2
TSK
አፉንም ከፍቶ አስተማራቸው እንዲህም አለ።
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
አፉንም ከፍቶ አስተማራቸው እንዲህም አለ።
ጠይቀውም። መምህር ሆይ፥ እውነትን እንድትናገርና እንድታስተምር ለሰው ፊትም እንዳታደላ እናውቃለን፥ በእውነት የእግዚአብሔርን መንገድ ታስተምራለህ እንጂ፤
እግዚአብሔር ለሰው ፊት አያዳላምና።
እናንተም ጌቶች ሆይ፥ ዛቻውን ትታችሁ እንዲሁ አድርጉላቸው፥ በእነርሱና በእናንተ ላይ የሚገዛው ጌታ በሰማይ እንዳለ ለሰው ፊትም እንዳያደላ ታውቃላችሁና።
በዚያም የግሪክ ሰው አይሁዳዊም የተገረዘም ያልተገረዘም አረማዊም እስኩቴስም ባሪያም ጨዋ ሰውም መሆን አልተቻለም፥ ነገር ግን ክርስቶስ ሁሉ ነው፥ በሁሉም ነው።
ክፉ አሳብ ያላቸውም ዳኞች መሆናችሁ አይደለምን?