Luke 2:18
TSK
የሰሙትን ሁሉ እረኞቹ በነገሩአቸው ነገር አደነቁ፤
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
የሰሙትን ሁሉ እረኞቹ በነገሩአቸው ነገር አደነቁ፤
ነገር ግን በሰው ሁሉ ፍርሀት ሆነ፤ በሐዋርያትም እጅ ብዙ ድንቅና ምልክት ተደረገ።
በቤተ ክርስቲያን ሁሉና ይህንም በሰሙ ሁሉ ላይ ታላቅ ፍርሃት ሆነ።
ከሦስቱ ቀን ተኵልም በኋላ ከእግዚአብሔር የወጣ የሕይወት መንፈስ ገባባቸው በእግሮቻቸውም ቆሙ፥ ታላቅም ፍርሃት በሚመለከቱት ላይ ወደቀባቸው።