Mark 6:46
TSK
ካሰናበታቸውም በኋላ ሊጸልይ ወደ ተራራ ወጣ።
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
ካሰናበታቸውም በኋላ ሊጸልይ ወደ ተራራ ወጣ።
ነገር ግን እርሱ ወደ ምድረ በዳ ፈቀቅ ብሎ ይጸልይ ነበር።
ወጥቶም እንደ ልማዱ ወደ ደብረ ዘይት ሄደ፤ ደቀ መዛሙርቱም ደግሞ ተከተሉት።
በዚህም ምክንያት ኢየሱስ ያነግሡት ዘንድ ሊመጡና ሊነጥቁት እንዳላቸው አውቆ ደግሞ ወደ ተራራ ብቻውን ፈቀቅ አለ።
በክርስቶስ ኢየሱስ የነበረ ይህ አሳብ በእናንተ ዘንድ ደግሞ ይሁን።