كل أسفار መጽሐፍ ቅዱስ

John 2

መጽሐፍ ቅዱስ · الآية 9

21 أصحاحات

መጽሐፍ ቅዱስ / John / الأصحاح 2

መጽሐፍ ቅዱስ · الآية 9

አሳዳሪውም የወይን ጠጅ የሆነውን ውሃ በቀመሰ ጊዜ ከወዴት እንደ መጣ አላወቀም፤ ውኃውን የቀዱት አገልጋዮች ግን ያውቁ ነበር፤ አሳዳሪው ሙሽራውን ጠርቶ።