TSK
مراجع Treasury of Scripture Knowledge في መጽሐፍ ቅዱስ.
ከዚህ በኋላ ከእናቱና ከወንድሞቹ ከደቀ መዛሙርቱም ጋር ወደ ቅፍርናሆም ወረደ፥ በዚያም ጥቂት ቀን ኖሩ።
ሕዝቡም ኢየሱስ ወይም ደቀ መዛሙርቱ በዚያ እንዳልነበሩ ባዩ ጊዜ፥ ራሳቸው በጀልባዎቹ ገብተው ኢየሱስን እየፈለጉ ወደ ቅፍርናሆም መጡ።
أدخل الرمز المكون من 6 أرقام الذي أرسلناه إليك عبر البريد الإلكتروني.
استخدم أحدث رمز من بريدك الوارد.