Matthew 4:2
TSK
አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ።
TSK
مراجع Treasury of Scripture Knowledge في መጽሐፍ ቅዱስ.
አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ።
በዚያም የያዕቆብ ጕድጓድ ነበረ። ኢየሱስም መንገድ ከመሄድ ደክሞ በጕድጓድ አጠገብ እንዲህ ተቀመጠ፤ ጊዜውም ስድስት ሰዓት ያህል ነበረ።
ከኃጢአት በቀር በነገር ሁሉ እንደ እኛ የተፈተነ ነው እንጂ፥ በድካማችን ሊራራልን የማይችል ሊቀ ካህናት የለንም።