Matthew 6:11
TSK
የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤
TSK
مراجع Treasury of Scripture Knowledge في መጽሐፍ ቅዱስ.
የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤
ለጸሎትም በቆማችሁ ጊዜ፥ በሰማያት ያለው አባታችሁ ደግሞ ኃጢአታችሁን ይቅር እንዲላችሁ፥ በማንም ላይ አንዳች ቢኖርባችሁ ይቅር በሉት።
ተቆጡ ኃጢአትንም አታድርጉ፤
እርስ በርሳችሁ ትዕግሥትን አድርጉ፥ ማንም በባልንጀራው ላይ የሚነቅፈው ነገር ካለው፥ ይቅር ተባባሉ። ክርስቶስ ይቅር እንዳላችሁ እናንተ ደግሞ እንዲሁ አድርጉ።