Mark 5:17
TSK
ከአገራቸውም እንዲሄድላቸው ይለምኑት ጀመር።
TSK
مراجع Treasury of Scripture Knowledge في መጽሐፍ ቅዱስ.
ከአገራቸውም እንዲሄድላቸው ይለምኑት ጀመር።
ኢየሱስንም ባየ ጊዜ ጮኾ በፊቱ ተደፋ በታላቅ ድምፅም። የልዑል እግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ሆይ፥ ከአንተ ጋር ምን አለኝ? እንዳትሣቀየኝ እለምንሃለሁ አለ።
መጥተውም ማለዱአቸው፥ አውጥተውም ከከተማ ይወጡ ዘንድ ለመኑአቸው።