TSK

TSK · Acts 17:21

Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.

Back to passage

ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ።

ሥራ ከቶ ሳይሠሩ፥ በሰው ነገር እየገቡ፥ ያለ ሥርዓት ከእናንተ ዘንድ ስለሚሄዱ ስለ አንዳንዶች ሰምተናልና።

ነገር ግን ለዓለም ከሚመች ከከንቱ መለፍለፍ ራቅ፤ ኃጢአተኝነታቸውን ከፊት ይልቅ ይጨምራሉና፥ ቃላቸውም እንደ ጭንቁር ይባላል፤