TSK

TSK · Luke 8:48

Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.

Back to passage

እነሆም፥ በአልጋ የተኛ ሽባ ወደ እርሱ አመጡ። ኢየሱስም እምነታቸውን አይቶ ሽባውን። አንተ ልጅ፥ አይዞህ፥ ኃጢአትህ ተሰረየችልህ አለው።

ፍርድን ድል ለመንሣት እስኪያወጣ፥ የተቀጠቀጠን ሸምበቆ አይሰብርም የሚጤስን የጥዋፍ ክርም አያጠፋም።

Luke 7:50 TSK

ሴቲቱንም። እምነትሽ አድኖሻል፤ በሰላም ሂጂ አላት።

ኢየሱስም። እይ፤ እምነትህ አድኖሃል አለው።