TSK

TSK · Mark 10:46

Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.

Back to passage

ከኢያሪኮም ሲወጡ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።

ድሀውም ሞተ፥ መላእክትም ወደ አብርሃም እቅፍ ወሰዱት፤ ባለ ጠጋው ደግሞ ሞተና ተቀበረ።

John 9:8 TSK

ጐረቤቶቹም ቀድሞም ሲለምን አይተውት የነበሩ። ይህ ተቀምጦ ይለምን የነበረ አይደለምን? አሉ።