TSK

TSK · Matthew 6:34

Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.

Back to passage

የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤

Luke 11:3 TSK

የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤

በእኔ ሳላችሁ ሰላም እንዲሆንላችሁ ይህን ተናግሬአችኋለሁ። በዓለም ሳላችሁ መከራ አለባችሁ፤ ነገር ግን አይዞአችሁ፤ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ።

በዚህ መከራ ማንም እንዳይናውጥ፥ ለዚህ እንደ ተመረጥን ራሳችሁ ታውቃላችሁና።