Matthew 21:17
TSK
ትቶአቸውም ከከተማ ወደ ቢታንያ ወጣ በዚያም አደረ።
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
ትቶአቸውም ከከተማ ወደ ቢታንያ ወጣ በዚያም አደረ።
ወደ ደብረ ዘይት ቍልቍለትም አሁን በቀረበ ጊዜ፥ ደቀ መዛሙርቱ ሁላቸው ደስ እያላቸው ተአምራትን ሁሉ ስላዩ በታላቅ ድምፅ እግዚአብሔርን ሊያመሰግኑ ጀምረው።
ወጥቶም እንደ ልማዱ ወደ ደብረ ዘይት ሄደ፤ ደቀ መዛሙርቱም ደግሞ ተከተሉት።
በማግሥቱ ወደ በዓሉ መጥተው የነበሩ ብዙ ሕዝብ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም እንዲመጣ በሰሙ ጊዜ፥