Matthew 27:30
TSK
ተፉበትም መቃውንም ይዘው ራሱን መቱት።
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
ተፉበትም መቃውንም ይዘው ራሱን መቱት።
አንዳንዶችም ይተፉበት ፊቱንም ሸፍነው ይጐስሙትና። ትንቢት ተናገር ይሉት ጀመር፤ ሎሌዎችም በጥፊ እየመቱ ወሰዱት።
ኢየሱስንም የያዙት ሰዎች ይዘብቱበትና ይደበድቡት ነበር፤
እየቀረቡም። የአይሁድ ንጉሥ ሆይ፥ ሰላም ለአንተ ይሁን ይሉት ነበር፤
እስከ አሁን ድረስ የዓለም ጥራጊ የሁሉም ጉድፍ ሆነናል።