Matthew 24:35
TSK
ሰማይና ምድር ያልፋሉ፥ ቃሌ ግን አያልፍም።
TSK
مراجع Treasury of Scripture Knowledge في መጽሐፍ ቅዱስ.
ሰማይና ምድር ያልፋሉ፥ ቃሌ ግን አያልፍም።
ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል የተሻረ አይደለም። እነዚህ ከእስራኤል የሚወለዱ ሁሉ እስራኤል አይደሉምና፤ የአብርሃምም ዘር ስለሆኑ ሁላቸው ልጆች አይደሉም፥
የሚጠራችሁ የታመነ ነው፥ እርሱም ደግሞ ያደርገዋል።