Matthew 20:29
TSK
ከኢያሪኮም ሲወጡ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።
TSK
مراجع Treasury of Scripture Knowledge في መጽሐፍ ቅዱስ.
ከኢያሪኮም ሲወጡ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።
ድሀውም ሞተ፥ መላእክትም ወደ አብርሃም እቅፍ ወሰዱት፤ ባለ ጠጋው ደግሞ ሞተና ተቀበረ።
ጐረቤቶቹም ቀድሞም ሲለምን አይተውት የነበሩ። ይህ ተቀምጦ ይለምን የነበረ አይደለምን? አሉ።