Matthew 22:14
TSK
የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።
TSK
مراجع Treasury of Scripture Knowledge في መጽሐፍ ቅዱስ.
የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።
መላእክቱንም ከታላቅ መለከት ድምፅ ጋር ይልካቸዋል፥ ከሰማያትም ዳርቻ እስከ ዳርቻው ከአራቱ ነፋሳት ለእርሱ የተመረጡትን ይሰበስባሉ።
እግዚአብሔር እንኪያስ ቀንና ሌሊት ወደ እርሱ ለሚጮኹ ለሚታገሣቸውም ምርጦቹ አይፈርድላቸውምን?
ወንድሞች ሆይ፥ ልባሞች የሆናችሁ እንዳይመስላችሁ ይህን ምሥጢር ታውቁ ዘንድ እወዳለሁ፤ የአሕዛብ ሙላት እስኪገባ ድረስ ድንዛዜ በእስራኤል በአንዳንድ በኩል ሆነባቸው፤