Matthew 6:11
TSK
የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤
TSK
مراجع Treasury of Scripture Knowledge في መጽሐፍ ቅዱስ.
የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤
የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤
በእኔ ሳላችሁ ሰላም እንዲሆንላችሁ ይህን ተናግሬአችኋለሁ። በዓለም ሳላችሁ መከራ አለባችሁ፤ ነገር ግን አይዞአችሁ፤ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ።
በዚህ መከራ ማንም እንዳይናውጥ፥ ለዚህ እንደ ተመረጥን ራሳችሁ ታውቃላችሁና።