Matthew 24:35
TSK
ሰማይና ምድር ያልፋሉ፥ ቃሌ ግን አያልፍም።
TSK
Treasury of Scripture Knowledge references in መጽሐፍ ቅዱስ.
ሰማይና ምድር ያልፋሉ፥ ቃሌ ግን አያልፍም።
የጌታ ቃል ግን ለዘላለም ይኖራል። በወንጌልም የተሰበከላችሁ ቃል ይህ ነው።
ታላቅና ነጭ ዙፋንን በእርሱም ላይ የተቀመጠውን አየሁ፥ ምድርና ሰማይም ከፊቱ ሸሹ ስፍራም አልተገኘላቸውም።