TSK

TSK · 1 John 2:14

مراجع Treasury of Scripture Knowledge في መጽሐፍ ቅዱስ.

العودة إلى المقطع
John 8:31 TSK

ኢየሱስም ያመኑትን አይሁድ። እናንተ በቃሌ ብትኖሩ በእውነት ደቀ መዛሙርቴ ናችሁ፤

በቀረውስ በጌታና በኃይሉ ችሎት የበረታችሁ ሁኑ።

¶ እንግዲህ፥ ልጄ ሆይ፥ አንተ በክርስቶስ ኢየሱስ ባለው ጸጋ በርታ።

ኃጢአትን አላደረግንም ብንል ሐሰተኛ እናደርገዋለን ቃሉም በእኛ ውስጥ የለም።

ታግሠህማል፥ ስለ ስሜም ብለህ ጸንተህ አልደከምህም።